የአባይ ወንዝ መነሻ፣ የጣና ሀይቅ መገኛ፣ የሆነችው ባህር ዳር ከተማዋ 37 የደሴቶች ሲኖራት ሀያ አንዱ ደሴቶች ጥንታዊያን ገዳማት ናቸው። ይህ ደግሞ ከተማዋን ቀዳሚ የቱሪስት መስህብ አድርጓታል። ባህር ዳር በብዝሀ ህይወት ጥበቃ በዩኔስኮ ተመዝግባለች።
በክልል ደረጃ የፀረ ሙስና ኮሚቴ ከመቋቋሙ በፊት ከ70 በላይ ጥቆማዎች ለኮሚሽኑ ደርሰው የነበረ ሲሆን ኮሚቴው ከተቋቋመ በኋላ ግን በጥቆማ መስጫ ሳጥን የደረሱ ጥቆማዎች ከ12 አይበልጡም
“ለውሃ መሳቢያ ማሽን ቤንዚን አጥቼ በጥቁር ገበያ እየገዛሁ ያመረትኩትን ስንዴ በፈለኩት ዋጋ ለፈለኩት አካል መሸጥ እፈልጋለሁ”- አርሶ አደር
በማህበር የተደራጁ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ሲሰጣቸው በማስረጃ የተደገፈ ፍተሻ ተደርጎ ተረጋግጦ ቢሆንም አሁን በድጋሜ ለማጣራት በሚል ሰበብ መታገዳቸውን ቅሬታ አቅርበዋል
የጣናነሽ በ1957 ዓ.ም በጀርመን ሀገር እንደተሰራችና በ1960 ዓ.ም መጀመሪያ ወደ ሀገር ወስጥ እንደገባች ይነገራል
በእንጅባራ ከተማ ዓመታዊውን የፈረሰኞች ትርዒት የሚወክልና ለጎብኚዎች ክፍት የሚሆን የፈረስ ትርዒት ማዕከል ለመገንባት ዝግጅት መደረጉን ሰምተናል
በባህር ዳር ከተማ የዘንድሮ የጥምቀት በዓልን ልዩ የሚያደርገው ከ40 ዓመታት በፊት በዓሉ የሚከበርበት ስፍራ መመለሱ ብቻ ሳይሆን ጎብኚዎችን የሚስብ ዲዛይን ተዘጋጅቶለት መጠናቀቁም ጭምር ነው
የወረታ ደረቅ ወደብ አገልግሎት ምረቃ ስነስርዓት ወቅት የሁለተኛው ዙር ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር በወቅቱ ተገልጾ የነበረ ቢሆንም እስካሁን የሁለተኛው ዙር ግንባታ አለመጀመሩን አዲስ ዘይቤ ተመልክታለች
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን እ.ኤ.አ በ1978 በዓለም ቅርስነት መዝግቦታል
ፕሮጀክቱ የዘገየባቸው ምክንያቶች የወንዝ ሙላት ለሥራ አመች አለመሆኑ፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና ድልድዩ ላይ የተደረገው የዲዛይን ማሻሻያ ናቸው
ሁለቱ ወገኖች በደላላ መገበያየታቸውን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከደረሰበት ደላላው ይከፍል የነበረውን ግብርና ታክስ እጥፍ ሻጭና ገዥ እንዲከፍሉ ይደረጋል