የአባይ ወንዝ መነሻ፣ የጣና ሀይቅ መገኛ፣ የሆነችው ባህር ዳር ከተማዋ 37 የደሴቶች ሲኖራት ሀያ አንዱ ደሴቶች ጥንታዊያን ገዳማት ናቸው። ይህ ደግሞ ከተማዋን ቀዳሚ የቱሪስት መስህብ አድርጓታል። ባህር ዳር በብዝሀ ህይወት ጥበቃ በዩኔስኮ ተመዝግባለች።
በአለፉት ዓመታት በባህር ዳር ከተማ ቦታ ከወሰዱ 664 ባለሃብቶች መካከል 142 ብቻ ግንባታቸውን ጨርሰው ወደ ማማረት አንደገቡ ተነገረ፡፡
የአሳ ማስገር ዝግ ወቅት ማለት በዓሳዎች የተፈጥሮ ርቢ ወቅት በደንብ መራባት እንዲችሉ ያንን ጊዜ ምንም አይነት የዓሳ ማስገር ስራ ሳይሰራ ማሳለፍ የሚገባበት ወቅት ማለት ነው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሰጡት መግለጫ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ እየደረሰ ያለው ስርቆትና ውድመት በመጠንና በስፋት እየጨመረ መምጣቱን አስታውቀዋል
ካርድ ሳይሞሉ ለወራት የተጠቀሙ የባህር ዳር ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ቅድመ -ክፍያ ደንበኞች ለውዝፍ ዕዳ፣ ተቋሙም ለኪሳራ መዳረጋቸው ታውቋል
የአማራ ክልል ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ባለስልጣን በያዝነው ዓመት ያጋጠመው የትራፊክ አደጋ ከአለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃጸር ቅናሽ ማሳየቱን ተናግረዋል።
የማኅበሩ አባላት የሆኑ ተቋራጮች ከመንግሥት በጨረታ የተረከቧቸውን የግንባታ ፕሮጀክቶች ማከናወን አለመቻላቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ አስገብተዋል።
የቴክኒክና ሙያ ስልጠናዎችን እየሰጡ የሚገኙት ተቋማቱ እገዳው ተማሪዎች የሚፈልጉትን የትምህርት መስክ በግል ተቋማት እንዳያገኙ የሚገድብ ነው ብለዋል።
ከሃያ ሰባቱ ወረዳዎች ግማሽ ያህሉ በጦርነት ቀጣና ውስጥ በመቆየታቸው መቀንጨርን በ2022 ወደ ዜሮ ለማውረድ የተያዘው እቅድ እንዳይሳካ እንቅፋት ሊሆኑ እንደሚችሉ የዘርፉ ባለሙያዎች አስጠንቅቀዋል።
ክትባቱ 14 ዓመት ለሞላቸው ሴቶች በስድስት ወር ልዩነት ሁለት ጊዜ ይሰጣል፡፡ በሌላ በኩል ከ15 ዓመት በላይ ለሆኑት ደግሞ በስድስት ወር ልዩነት ሦስት ጊዜ ይሰጣል ተብሏል።
የግል ኮሌጆች ማህበር መረጃ እንደሚያመለክተው ልጆቻቸውን በሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ልከው የማስተማር ፍላጎት የሌላቸው ወላጆችም የግል ኮሌጆች በፍጥነት እንዲሞሉ አንድ አስተዋጽኦ አድርገዋል።