ጥንታዊና ታሪካዊ ረብ ካላቸው የኢትዮጵያ ከተሞች አንዷ ስትሆን ስመጥሩ የአፄ ፋሲለደስ ቤተ መንግሥት ይዛለች፡፡ ይህም ከተማዋን የቱሪስቶች መነሐሪያ ስትሆን ብዙ ጎብኚዎች በተለይም ለጥምቀት በዓል ወደ ጎንደር ይጎርፋሉ፡፡
የጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ሃላፊ የሆኑት አቶ ወንድሙ አዲስ ከአዲስ ዘይቤ ጋር በነበራቸው ቆይታ በዘንድሮው 2014 ዓ.ም 11 ሚሊዬን 613 ሺ 144 ብር የሚያወጣ የኮንትሮባንድ እቃ መያዛቸውን ነግረውናል።
ይህ ፕሮጀክት ቀጣይነት ያለው ፕሮጀክት ስለሆነ አዲስ ገቢ እና ነባር ተማሪዎችን የቃልኪዳን-ቤተሰብ እንዲኖራቸው በማድረግ ከክልሎች ጋር ያለንን ወንድማማችነት ለማጠናከር ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ" እንደሚገኙ ተነግረዋል
በነጋዴዎች እና በገበሬዎች መካከል የተፈጠረ የዋጋ አለመግባባት የገበያ ትስስሩ እንዳይፈጠር ያደረገ ምክንያት መሆኑንም ባለሙያው ተናግረዋል።
የግብር ከፋዮች ሂሳብ በወቅቱ አለመመርመሩ፣ የሂሳብ መዝገቡ በግለሰቦች ግምት የተዘጋጀ መሆኑ እና መሰል አስተዳደራዊ እና የሥራ ቅልጥፍና ጉዳዮች ግብር ከፋዮቹ በአብዛኛው የሚማረሩባቸው ናቸው
በያዝነው ዓመት ብቻ ከ3ሺህ ሜትር በላይ የኤሌትሪክ ገመድ በቁጥጥር ስር ውሏል።
የባህርዳር ፀጥታ ቢሮ በመግለጫው “ከከተማ አስተዳደሩ ዕውቅና ውጭ የሚደረግ ማንኛውም ሰልፍ ላይ ለሚደረስ ጥፋት ከተማ አስተዳደሩ ኃላፊነት አይወስድም።
በአንድ ጊዜ እስከ 18 ሲኒ ቡና ማፍላት የሚያስችለው “ሞካ ፖት” በበርካታ ሙዚየሞች ውስጥ ይገኛል።
መምህራን እና ተማሪዎችን ጨምሮ የተማሪዎቹ ቤተሰቦች በተሳተፉበት ሰልፍ የዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ድጋሚ ዕንዲታይ ተጠይቋል።
ኢንቨስተሮቹ በጎንደር ከተማ ከ9 በላይ ሪልስቴቶች፣ ከ5 በላይ ባለኮኮብ ሆቴሎች እና ማምረቻ ድርጅቶችን ለመገንባት ዝግጅት ላይ ናቸው
የኢንጅነር ስመኘው አባት የአባ በቀለ ዓይናለም የቀብር ስነ-ስርአት ነገ መጋቢት 10 ይፈጸማል ተባለ።