በኢኖቬት መልቲሚዲያ ዌብሳይት የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ከአማርኛ እና ከእንግሊዘኛ ውጭ በሌሎች በኢትዮጲያ በሚነገሩ ቋንቋዎች የሚሰጡ ሲሆን ለጊዜው ትግርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ሀዲያ እንዲሁም ሶማልኛ ቋንቋዎች ተመርጠው አገልግሎት እየሰጡ ነው። ይህ ዌብሳይት በኢትዮጲያ የሚገኙ መምህራን በብዛት እንዲሳተፉበት የተደረገ ሲሆን በውጭ ሃገራት የሚገኙ መምህራንንም የሚያሳትፍ ነው።በዌብሳይቱ ላይ ተመዝግበው የሚማሩ ተማሪዎች ከፍለው የሚማሩትን የትምህርት አይነት ሲጨርሱ ሰርትፊኬት ይወስዳሉ። ተማሪዎቹ ሰርቲፊኬቱን የሚወስዱት በዌብ ሳይቱ ላይ የሚለቀቁትን ትምህርቶች በሚገባ መከታተላቸውን ለማወቅ የተዘጋጁትን ፈተናዎች በአግባቡ ሰርተው ወጤታቸው 85 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ሲሆን እንደሆነ ለአዲስ ዘይቤ ያስረዱት አቶ እንዳልካቸው 85 ከመቶ ማምጣት ላልቻሉት ተማሪዎች ደግሞ ትምህርቱን ደጋግመው በማየት እና በማንበብ እንደገና ተፈትነው የተቀመጠውን መስፈርት ሲያሟሉ ሰርተፌኬት እንደሚሰጣችው አቶ እንዳልካቸው ለአዲስ ዘይቤ ተናግረዋል ።
በኢኖቬት መልቲሚዲያ ዌብሳይት የሚሰጡ የትምህርት አይነቶች ከአማርኛ እና ከእንግሊዘኛ ውጭ በሌሎች በኢትዮጲያ በሚነገሩ ቋንቋዎች የሚሰጡ ሲሆን ለጊዜው ትግርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ሀዲያ እንዲሁም ሶማልኛ ቋንቋዎች ተመርጠው አገልግሎት እየሰጡ ነው። ይህ ዌብሳይት በኢትዮጲያ የሚገኙ መምህራን በብዛት እንዲሳተፉበት የተደረገ ሲሆን በውጭ ሃገራት የሚገኙ መምህራንንም የሚያሳትፍ ነው።በዌብሳይቱ ላይ ተመዝግበው የሚማሩ ተማሪዎች ከፍለው የሚማሩትን የትምህርት አይነት ሲጨርሱ ሰርትፊኬት ይወስዳሉ። ተማሪዎቹ ሰርቲፊኬቱን የሚወስዱት በዌብ ሳይቱ ላይ የሚለቀቁትን ትምህርቶች በሚገባ መከታተላቸውን ለማወቅ የተዘጋጁትን ፈተናዎች በአግባቡ ሰርተው ወጤታቸው 85 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ሲሆን እንደሆነ ለአዲስ ዘይቤ ያስረዱት አቶ እንዳልካቸው 85 ከመቶ ማምጣት ላልቻሉት ተማሪዎች ደግሞ ትምህርቱን ደጋግመው በማየት እና በማንበብ እንደገና ተፈትነው የተቀመጠውን መስፈርት ሲያሟሉ ሰርተፌኬት እንደሚሰጣችው አቶ እንዳልካቸው ለአዲስ ዘይቤ ተናግረዋል ። 
