አገልግሎቱን ያቋረጠው ይህ የአውሮፕላን ማረፊያ በአጼ ሃይለስላሴ ዘመነ መንግስት ተገንብቶ ለ 39 አመታት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ ሲሆን፤ ከ 1986 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ቆሞ ቀርቷል።
የድሬዳዋ ቻርተር ዘላቂ መፍትሔ እስኪገኝ ድረስ የተቀመጠ እንጂ በራሱ ለረጅም ጊዜ ሊያገለግል ታስቦ የተዘጋጀ አዋጅ አይደለም: የህግ ባለሙያ
እንደ ዴይሊ ሜይል ዘገባ የዳዊት አባት በአሜሪካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለረዥም ጊዜ ያገለገለ ሲሆን እናቱ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ነች
ቃልኪዳን ችግኞቹን የተከለችባቸው ቦታዎች ከከተማ የራቁ በመሆናቸው ዳግም ሄዳ ለማየት ባትችልም፤ ችግኞቹን ለመንከባከብ ግን ፍላጎት አላት።
የጉራጌ ዞን ምክር ቤት እስካሁን በአዲሱ አደረጃጀት ዙሪያ አልተወያየም፤ በቀጣይም በጉዳዩ ላይ መቼ ውይይት እንደሚያደርግ አልታወቀም።
በአንዳንድ የአዲስ አበባ ሰፈሮች እስከ ጉልበት የሚደርስ የጎዳና ላይ ጎርፍ ይከሰታል። ታዲያ ይህን የጎዳና ላይ 'ወንዝ' ለመሻገር እግረኞች ገንዘብ ከፍለው በሰው ጀርባ ላይ ታዝለው ሲሻገሩ ማየት አሳዛኝ ትዕይነት ነው።
እንደ ሹፌሮች ማህበር መረጃ በዚህ አንድ አመት ብቻ ከ40 በላይ አሽከርካሪዎች በመንገድ ላይ በወንበዴዎች በጥይት ተገድለዋል
ተገፋን የሚሉ ማሕበረሰቦችን (በዋናነት የጉሙዝ ማሕበረሰብን) ያኮረፉ የጉሙዝ ፖለቲከኞች ‘አክራሪነትን’ ከጠብ-መንጃ ጋር አስታጥቀዋል የሚሉ ወገኖች አያሌዎች ናቸው
የጎንደር ከተማ ዘመናዊ ንጹህ የመጠጥ ውሃ በቧንቧ መስመር ማግኘት የጀመረችው በኢጣሊያኖች ወረራ ጊዜ በ1934 ዓ.ም ነበር።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር የኮንስትራክሽን ባለስልጣን እንደሚለው በከተማው የ2014 ዓ/ም የዘርፉ የስራ እድል ፈጠራ እቅድ የተሳካው 57 በመቶ ብቻ ነው።