በሰሜኑ ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት ለአካለ ጉዳት የተጋለጡት የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች የክልሉ መንግስት ትኩረት ሊሰጠን አልቻለም በማለት የተቃዉሞ ሰልፍ አደረጉ።
የሲዳማ ክልል ከኦሮሚያ ከሚያዋስናቸዉ አከባቢዎች ወቅትን እየጠበቁ በተደጋጋሚ ለሚነሱት ግጭቶች ተጠያቂዉ የሁለቱ ክልል አመራሮች ናቸዉ ሲሉ ነዋሪዎች ለአዲስ ዘይቤ ተናገሩ ።
ባለፉት 2 ዓመታት ብቻ ድርቅ በተከሰተባቸው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከ6 ሚሊየን በላይ እንስሳት ሲሞቱ 11 ሚልየን ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን አጥተዋል
በክልል ደረጃ የፀረ ሙስና ኮሚቴ ከመቋቋሙ በፊት ከ70 በላይ ጥቆማዎች ለኮሚሽኑ ደርሰው የነበረ ሲሆን ኮሚቴው ከተቋቋመ በኋላ ግን በጥቆማ መስጫ ሳጥን የደረሱ ጥቆማዎች ከ12 አይበልጡም
ያለፍርድ ቤት ማዘዣ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ላይ ወደ 42 የሚጠጉ ልዩ ኃይሎች “አጥር ዘለዉ ገብተዉ የክልልነት ጥያቄን ደግፈሻል በሚል ነፍሰጡር እህቴን ወስደዋታል- የዞኑ ነዋሪ
በከተማው ነዋሪዎች ለጎንደር በመሰረተ ልማት ወደኋላ መቅረት ተጠያቂ የሚደረጉት በፍጥነት የሚቀያየሩት ከንቲባዎች ናቸው፣ በዚህ ወቅት በይፋ የተሾመ ከንቲባ የላትም
ኔትብሎክስ በተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ዓለም አቀፍ ድርጅት በወጣ መረጃ መሰረት ኢትዮጵያ ኢንተርኔት በተዘጋባቸው እያንዳንዱ እለት ቢያንስ 4.5 ሚልየን ዶላር እንደምታጣ ይገልፃል
የዎህዴግ አመራሮች የቀድሞ እና አዲሶቹ በሚል ተከፋፍለው ህብረተሰቡን በመከፋፈል እና ፓርቲዉን በማፍረስ በሚል እርስ በእርስ እየተወነጃጀሉ ሲሆን ከአመራርነት ታግደዋል የተባሉ አመራሮች እግዳውን አልተቀበሉም
በገዢዉ ብልፅግና ፓርቲ አማካኝነት የቀረበዉ የክላስተር አደረጃጀት የመፍትሔ ሀሳብ ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ያልተከተለ እና መንግስት በሚፈለገው መንገድ ብቻ እያስኬደዉ የሚገኝ በመሆኑ “ሊቆም ይገባል” ተብሏል
70 አባላት የሚኖረው የብሔረሰቦች ምክር ቤት የክልሉን ህገመንግስት መተርጎም፣ አጣሪ ጉባኤ ማደራጀት እንዲሁም በአስተዳደር እርከኖች መካከል የሚነሱ ችግሮችን መፍታት ከተሰጡት ስልጣኖች ዋነኞቹ ናቸው