የአዲስ ዘይቤ ምንጮች እንደገለፁት ከቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የስኳር ምርት ግብዓት የሆነው የሸንኮራ አገዳ ቆረጣ ቆሟል
“ለውሃ መሳቢያ ማሽን ቤንዚን አጥቼ በጥቁር ገበያ እየገዛሁ ያመረትኩትን ስንዴ በፈለኩት ዋጋ ለፈለኩት አካል መሸጥ እፈልጋለሁ”- አርሶ አደር
የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች ከተማዋን ለማጠቃለል የይገባኛል ጥያቄ በስፋት ያነሱ የነበረ ሲሆን ባለሙያዎች የሰዎች ማንነት ያለፈቃድ በጫና ከተቀየረ ዘላቂ አይሆንም ይላሉ
የውሃ መያዣ ፕላስቲኩን ሰማያዊ ቀለም የሚሰጠው ጥሬ እቃ መቅረቱ በዓመት 50 ሚልየን ዶላር እንዲቆጠብ ቢያደርግም ለዋጋው መናር ፋብሪካዎች የችርቻሮ ነጋዴዎችን ይወቅሳሉ
የገንዘብ እጥረት ሲያጋጥም ለብሔራዊ ባንክ ቢያሳውቁም ገና አልተፈቀደም፣ መመሪያ አልተሰጠንም የሚል ምላሽ ማግኘታቸው ታውቋል
በባህር ዳር ከተማና አካባቢዋ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲያለሙ የተሰጣቸውን መሬት ወደ ሪል ስቴት ተቀይሯል በማለት የመሬት ደላሎች እና ባለቤቶች የመሬት ሽያጩን አጧጡፈውታል
“በሃገራችን ኢትዮጵያ የቱሪዝም ሃብቶችን ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ ባለመደረጋቸው ከአካል ጉዳተኞች መገኘት ያለበትን ገቢ እንዲያገኝ የሚያስችል ደረጃ ላይ አልተደረሰም”
የወረታ ደረቅ ወደብ አገልግሎት ምረቃ ስነስርዓት ወቅት የሁለተኛው ዙር ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር በወቅቱ ተገልጾ የነበረ ቢሆንም እስካሁን የሁለተኛው ዙር ግንባታ አለመጀመሩን አዲስ ዘይቤ ተመልክታለች
ሁለቱ ወገኖች በደላላ መገበያየታቸውን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከደረሰበት ደላላው ይከፍል የነበረውን ግብርና ታክስ እጥፍ ሻጭና ገዥ እንዲከፍሉ ይደረጋል
ቴሌብር ከላይ የተጠቀሱትን የብድር እና ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ማንቀሳቀስ የቻለው ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ እንደሆነ መረዳት ተችሏል