ከሰላም ስምምነቱ በኋላ መሻሻሎች ቢኖሩም በ2015 ዓ.ም ስድስት ወራት ብቻ 112 ህፃናት በምግብ እጥረት በጤና ተቋማት ውስጥ ህይወታቸው አልፏል
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከሚጠበቅበት 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የከፈለው 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ብቻ ሲሆን ለዓመታት የታየ ችግር ሆኖ ቢቀጥልም ምላሽ ማግኘት አልተቻለም
በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ባትሪዎች ከውጭ የሚመጡ ሲሆኑ በሀገር ውስጥ ጠግኖ ወደ ምርት የሚመልሰው ብቸኛው አዋሽ ባትሪ በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ አይገኝም።
በአዳማ ሆፒታል የካንሰር ማዕከል የአዲስ ዘይቤ ከፍተኛ የሆነ የመገልገያ መሳሪያዎች፣ የአስፈላጊ ግብዓቶች እንዲሁም የመገልገያ ግንባታዎች ችግር ተመልክቷል
በሲዳማ ክልል በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጥ በወጪ መጋራት አስራር (Matching Fund) አማካኝነት በተሰጣቸው ኮታ መሰረት 100 ሀኪሞች ተቀጥረው በመስራት ላይ ይገኛሉ
በዲኬቲ ኢትዮጵያ አማካኝነት እ.ኤ.አ እስከ 2020 ድረስ ከ 2 ቢሊዮን በላይ ኮንዶሞች በሽያጭ እና ነጻ እደላ በመላ ኢትዮጵያ ተሰራጭቷል
በባህር ዳር ከተማ በወጌሻነታቸው ታዋቂነትንና ተወዳጅነትን ያተረፉት ሃጂ ኑሩ ካሴ (አባ አልቃድር) ከ40 አመታት በላይ አገልግለዋል።
በአማራ ክልል እስካሁን በማገልገል ላይ የሚገኙት የጤና ባለሙያዎች ከሰኔ 30 ጀምሮ የቅጥር ኮንትራታቸው እንደሚቋረጥ የሚገልፅ ደብዳቤ ደርሷቸዋል።
የወተት ፍላጎት እና አቅርቦቱ ካለመመጣጠን አልፎ የጥራት ጉዳይ የብዙዎች ቅሬታ ምንጭ ሆኗል።
ከዴሴምበር 2021 እ.ኤ.አ ጀምሮ በካሜሮን ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮንጎ፣ ናይጄሪያ ከ1315 በላይ ሰዎች ተይዘው 67 ሰዎች መሞታቸው የአለም ጤና ድርጅት ሪፖርት ያሳያል።