“ነዳጅ በሊትር 37 ብር ሲገባ የተጨመረ ታሪፍ አሁን ነዳጅ 42 ብር ሲገባ እንዴት ይቀንሳል?” ስትል ትጠይቃለች ሳራ አደም።
የአዳማ ከተማ አስተዳደር የኮንስትራክሽን ባለስልጣን እንደሚለው በከተማው የ2014 ዓ/ም የዘርፉ የስራ እድል ፈጠራ እቅድ የተሳካው 57 በመቶ ብቻ ነው።
ባለሃብቶች የሚገጥሟቸው የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና መሬት ካገኙ በኋላም ቶሎ ወደስራ አለመግባታቸው ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴው ማነቆ ሆኗል
በክልል ደረጃ በሞዴልነት ተሸላሚ የነበረው ይህ የተፋሰስ ልማት በውሃ እጥረት ምክንያት የለሙት የፍራፍሬ ዛፎች ጠውልገው፣ ከፊሎቹም ደርቀዋል
ለአንድ ወር ከሚጠጋ ሙሉ እገዳ በኋላ ከሰሞኑ በከፊል የተለያዩ ቅድመ ጥንቃቄዎች ተቀምጠው የዶሮ እና የዶሮ ውጤቶች ወደ ገበያ መቅረብ ጀምረዋል
ከጥቂት ሺህ ብሮች ጀምሮ እስከመቶ ሰማኒያ ሺህ ብር ድረስ ፊያስ-777 በተባለ ድርጅት ተጭበርብረናል ያሉ ሰዎች በተለያዩ መንገዶች ድምጻቸውን ሲያሰሙ ሰንብተዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ክሪፕቶከረንሲን በህገ ወጥነት ቢፈርጀውም የዲጂታል ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ድርጊቱን ለመከላከል የተሻለና አዋጭ የሚሆነው መፍትሄ የራስ የሆነ ምናባዊ ገንዘብ መፍጠር ነው ይላሉ
በደሴ ከተማ ውስጥ የሚገኙ 88 ኢንተርፕራይዞች የወሰዱትን የተዘዋዋሪ ፈንድ ብድር መክፈል አልቻሉም።
ዉሽዉሽ ሻይ ልማት ድርጅት ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል አረንጓዴ ሻይ ቅጠል በኪ.ግ በ4.92 ብር እንዲሁም ለውጭ ገበያ ደግሞ በ7.38 ብር ከአርሶ አደሮቹ ላይ ይረከባል።
የጎንደር ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ሃላፊ የሆኑት አቶ ወንድሙ አዲስ ከአዲስ ዘይቤ ጋር በነበራቸው ቆይታ በዘንድሮው 2014 ዓ.ም 11 ሚሊዬን 613 ሺ 144 ብር የሚያወጣ የኮንትሮባንድ እቃ መያዛቸውን ነግረውናል።