ብሎክቼይን፣ ሕዝብ በአገሩ አስተዳደር ውሳኔ ላይ አንዳይሳተፍ የነበረውን እንቅፋት ያነሳል።
የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት በየካቲት ወር የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት 20.6 በመቶ መድረሱን አስታውቋል።
በኦሮሚያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የጅማ ግብርና ምህንድስና ማዕከል የሚሰሩ የግብርና ቴክኖሎጂ ውጤቶች የሆኑት ማሽኖች በተገቢው መንገድ ወደ ህብረተሰቡ እየወረዱ አለመሆኑ ተገለፀ፡፡
_ሞሴ በምዕራብ ጎጃም በአንድ የገጠር ቀበሌ ውስጥ ጥናት ሳደርግ ካጋጠሙኝ አርሶአደሮች አንዱ ነው። ተንቀሳቃሽ ስልኬን ቻርጅ የማደርገው እሱ ጋር ስለነበር…
ትንሽ ቆየት ብሎ ለአምስት ቀናት ጉብኝት አስመራ ሄጄ ነበር፡፡ አስመራ በበጎ መልኩ ብዙ ሊባልላት ይችላል፡፡ እኔ ላጋራችሁ የወደድኩት ግን ኢኮኖሚያዊ…
ከ29 ዓመታት በፊት እንዲህ ሆነ፡፡ የሶሻሊስታዊ ርዕዮት ተከታይ ነኝ ሲል የነበረው ደርግ፤ ረጅም ጊዜ ሲካሄድ የነበረው ፍልሚያ ታክሎበት፤ በግራ ቢለው…
ወይ ዘንድሮ!!የምስራቅ አፍሪካ ፖለቲካ ተፈንቅሎ እንደገና አየተሰራ ነው ቢባል ማጋነን አይመስለኝም፡፡ ዘላለማዊ ንግስናን ሲያልም የነበረው (ህዝባዊ ወያኔ…
በዚህ ጽሁፍ ውስጥ ጸብ የሚለው ቃል ገንቢ ክርክር፡ ምክክር፡ ምርምር፡ ጥያቄን የሚወክል ነው፡፡ለመጪዋ ኢትዮጵያ ዓላማችንና ህልማችን ምንድነው?እኔ ‹የመላው…
መንደርደሪያኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወደ አዲስ የሰላም ሒደት አምርተዋል፡፡ ወደ መቶ ሺህ ለሚጠጉ ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነው ጦርነት ከተካሔደ በኃላ ሀገራቱ…
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና ጋምቤላ ክልል ተቀራራቢ ነዋሪ ያላቸው ቢሆንም (ወደ 450ሺህ ገደማ) የፌደራል መንግስት ለሁለቱ የሚመድበው በጀት ግን የተራራቀ…