ለቀደምቷ የምስራቅ ፈርጥ ድሬዳዋ ከተማ ድምቀት የሆኑት የከዚራ ዛፎች በተለይም የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ሀዲድ ዝርጋታን ተከትሎ የፈረንሳይ ዜጎች ችግኞቹን መትከል እንደጀመሩ መረጃዎች ያመለክታሉ ፡፡
Ethiopians in Sudan are legally required to have a residence permit, but Ethiopians with passports are accused of not having a permit.
Tigrayan youth who had suffered physical injuries as a result of the war rally claiming that the Regional Government was ignoring them.
በሰሜኑ ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት ለአካለ ጉዳት የተጋለጡት የትግራይ ተወላጅ ወጣቶች የክልሉ መንግስት ትኩረት ሊሰጠን አልቻለም በማለት የተቃዉሞ ሰልፍ አደረጉ።
የሲዳማ ክልል ከኦሮሚያ ከሚያዋስናቸዉ አከባቢዎች ወቅትን እየጠበቁ በተደጋጋሚ ለሚነሱት ግጭቶች ተጠያቂዉ የሁለቱ ክልል አመራሮች ናቸዉ ሲሉ ነዋሪዎች ለአዲስ ዘይቤ ተናገሩ ።
በአማራ ክልል እስካሁን በማገልገል ላይ የሚገኙት የጤና ባለሙያዎች ከሰኔ 30 ጀምሮ የቅጥር ኮንትራታቸው እንደሚቋረጥ የሚገልፅ ደብዳቤ ደርሷቸዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከናወነው የላብራቶሪ ምርመራ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም በትላንትናው እለት የተመዘገበው ከ5 ሺህ ሰዎች በላይ በወረርሺኙ መያዝ ከኦሚክሮን ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል።
የኮቪድ 19 የህክምና ፕሮቶኮሎችን ሳያሟሉ፣ ተገልጋዮችና የህክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ፣ አስታማሚና ጠያቂዎች ያለ በቂ ጥንቃቄ ከታማሚዎች ጋር እንዲገናኙ የሚፈቅዱ የህክምና ተቋማት መኖራቸውን መስማት አስደንጋጭ ነው።
ከልጅነቱ አንስቶ ለኮምፒዩተር ትምህርት ልዩ ዝንባሌና ተሰጥዖ ስለነበረዉ ገና የ7ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ኮምፒዩተሮችን ፕሮግራም ማድረግ መጀመሩን ይናገራል።
ታዳጊው በቅርብ የሚመለከተውን ችግር ለመፍታት ከገነባቸው ድረ-ገጾች መካከል በኦንላይን የባስ ቲኬት መቁረጫ፣ ኦንላይን መገበያያ ይገኙበታል፡፡
ቅርጾችን እና ሞዴሎችን ለማተም የሚያገለግለው ስሪዲ ማተሚያ ማሽን (3D Printer) በቅርብ ዓመታት ለዓለም የተዋወቀ አዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ነው።
የአዲስ ዘይቤ ምንጮች እንደገለፁት ከቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የስኳር ምርት ግብዓት የሆነው የሸንኮራ አገዳ ቆረጣ ቆሟል
“ለውሃ መሳቢያ ማሽን ቤንዚን አጥቼ በጥቁር ገበያ እየገዛሁ ያመረትኩትን ስንዴ በፈለኩት ዋጋ ለፈለኩት አካል መሸጥ እፈልጋለሁ”- አርሶ አደር
የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች ከተማዋን ለማጠቃለል የይገባኛል ጥያቄ በስፋት ያነሱ የነበረ ሲሆን ባለሙያዎች የሰዎች ማንነት ያለፈቃድ በጫና ከተቀየረ ዘላቂ አይሆንም ይላሉ
ሴትን ልጅ ለአቅመ ሔዋን ሳትደርስ ትዳር እንድትመሰርት በሚደረግበት የጎንደር እና አካባቢው ማህበረሰብ መንግስት ያለ እድሜ ጋብቻን ለማስቀረት ለሚደረገው ጥረት ፈተና እንደሆነበት ይገልፃል
በመምህርነት ለ25 ዓመታት ያገለገሉ አንድ አስተማሪ በጦርነቱ ሳቢያ ክፍያቸው በመቋረጡ ስድስት ቤተሰቦቻቸውን ለማስተዳደር የጉልበት ሰራተኛ ሆነዋል፣ ለረሃብና ሞት የተዳረጉም መኖራቸው ተሰምቷል
በማህበር የተደራጁ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ሲሰጣቸው በማስረጃ የተደገፈ ፍተሻ ተደርጎ ተረጋግጦ ቢሆንም አሁን በድጋሜ ለማጣራት በሚል ሰበብ መታገዳቸውን ቅሬታ አቅርበዋል
ወደ ዲዛ ዛፍ ተጠግተው ሲመለከቱ በትልቁ የተቀረፀ አቀራረፅ ቀ.ኃ.ሥ የሚል እና በውል የማይለይ ዓመተ ምህረት ዛፉ ላይ ተቀርፆ ይታያል
በአንዳንድ የአዲስ አበባ ሰፈሮች እስከ ጉልበት የሚደርስ የጎዳና ላይ ጎርፍ ይከሰታል። ታዲያ ይህን የጎዳና ላይ 'ወንዝ' ለመሻገር እግረኞች ገንዘብ ከፍለው በሰው ጀርባ ላይ ታዝለው ሲሻገሩ ማየት አሳዛኝ ትዕይነት ነው።
ሁሉን አቀፍ ሰለማዊ ድርድር ሲካሄድ፣ ተሳታፊ የሚሆኑ አካላት የሚወክሉት ቡድን ፈጽሞታል ተብሎ የሚታመኑትን ጥፋቶችን አምኖ በመቀበል ህዝባዊ ይቅርታ መጠየቅና ካሳ መክፈል ይገባቸዋል።
ቃልኪዳን ችግኞቹን የተከለችባቸው ቦታዎች ከከተማ የራቁ በመሆናቸው ዳግም ሄዳ ለማየት ባትችልም፤ ችግኞቹን ለመንከባከብ ግን ፍላጎት አላት።